የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት
ሃይማኖት፦ ቃሉ እምነት ማለት ነው። ሃይማኖት፥ በአሁኑ አነጋገር የነገረ መለኮትን ትምህርት፣ የአምልኮትን ሥርዓት፣ ከእምነትም የተነሣ የሰውን አካኤድ ያጠቃልላል። የሃይማኖት መሠረት የሰው ምርምር ሳይሆን የእግዚአብሔር የራሱ በተፈጥሮና በመጽሐፍ ቅዱስ መገለጥ ነው። ለዚህም መገለጥ ሰው የሚሰጠው ተገቢ የሆነ የአፀፋ ምላሽ ማመንና መታዘዝ ነው። /፪ ጢሞ ፬፥፯፤ ይሁ ፫፥፳፤ ፩ ቆሮ ፪፥፲፩-፲፮/
መዝገበ ቃላት መጽሐፍ
http://redawubelibrary.files.wordpress.com/2013/11/e18ba8e18898e18cbde18890e18d8d-e18985e18bb1e188b5-e18898e18b9de18c88e189a0-e18983e1888be189b5.pdf
ሃይማኖት፦ ቃሉ እምነት ማለት ነው። ሃይማኖት፥ በአሁኑ አነጋገር የነገረ መለኮትን ትምህርት፣ የአምልኮትን ሥርዓት፣ ከእምነትም የተነሣ የሰውን አካኤድ ያጠቃልላል። የሃይማኖት መሠረት የሰው ምርምር ሳይሆን የእግዚአብሔር የራሱ በተፈጥሮና በመጽሐፍ ቅዱስ መገለጥ ነው። ለዚህም መገለጥ ሰው የሚሰጠው ተገቢ የሆነ የአፀፋ ምላሽ ማመንና መታዘዝ ነው። /፪ ጢሞ ፬፥፯፤ ይሁ ፫፥፳፤ ፩ ቆሮ ፪፥፲፩-፲፮/
መዝገበ ቃላት መጽሐፍ
http://redawubelibrary.files.wordpress.com/2013/11/e18ba8e18898e18cbde18890e18d8d-e18985e18bb1e188b5-e18898e18b9de18c88e189a0-e18983e1888be189b5.pdf