ጥቅምት 3 - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Sunday, October 13, 2019

ጥቅምት 3


ጥቅምት 3ቀን መታሠቢያቸው የሆኑ ቅዱሳኖች እናስተዋውቆት::

  • ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ የቅዱሱና የንጉስ ላሊበላ ወንድም ልጅ ነው:
  • አቡነ ዜና ማርቆስ ዘጽልላሽ ዞረሬ:
  • አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ዘትግራይ አዲግራት:
  • አቡነ ፍሬ ካህን ዘትግራይ ተንቤን:እነዚ ከላይ የተጠቀሱ ሁሉ ኢትዮዽያውያን ናቸው:
  • መጋቢ ብሉይ ቅዱስ ፋኑኤልና:እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት:
  • አባ ሊባኖስ ዘሮም ዘመጣዕ:
  • አባ ስምኦን ሊቀ ዻዻስ:
  • ቅድስት ማርያም የአላዘር እህት:
  • ቅድስት ታኦድራ :
  •  ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ ልደቱ: ወርሀዊ መታሠቢያ በዓላቸው ሲሆን: ሀዲስ ጊዮርጊስ የተባለው ሰማዕት እረፍቱ
  • facebook likes =====>      https://www.facebook.com/%E1%88%98%E1%88%AD-%E1%89%80%E1%88%B2%E1%88%B5-%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%89%B1-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A0-192432180963302/

Post Bottom Ad