በደብረዘይት (ቢሸፍቱ) የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Saturday, September 28, 2019

በደብረዘይት (ቢሸፍቱ) የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ

በሌላ ጎኑ የትናንቱ የመስቀል ደመራ በዓል ኢትዮጵያ በፋሺሽት ጣልያን አገዛዝ ስር ያለች መስሎ ውሏል::
================-

በደብረዘይት (ቢሸፍቱ) የኢትዮጵያ ን ሰንደቅ ዓላማ በመያዛቸው ኦርቶዶክሳውያን በፖሊስ በደረሰባቸው ጥቃት ደመራውን ህዝቡ ማክበር ሳይችል ቀርቷል::ደመራው አልተለኮሰም::
በአዲስ አበባ ፖሊሶች ወደ መስቀል አደባባይ የሚሔደውን ምዕመን እየፈተሹ ከኪስሱ ውስጥ ባለ ከለር ብዕር ሳይቀር ሲሰብሩ ታይተዋል::ከስር በፎቶው ላይ እንደምታዩት በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የተሸፈነ የቤተክርስቲያን ከበሮ ፖሊሱ ሲገፍ ታይቷል::
ሴቶች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ስካርቭ አሁንም በፖሊስ ስም በተሰገሰጉ የኦነግ ጽነፈኛ ቡድኖች ተገፈዋል:ሰንደቅ ዓላማውን ተቀብለው መሬት በፎቶው ላይ እንደምታዩት ወርውረውታል:::አባቶቻችን ደማቸውን ያፈሰሱላት ሰንደቅ አላማ በጥቁር ፋሺሽቶች ተዋርዳለች::
#ፍትሕለቤተክርስቲያን #መብታችንይከበር
ፎቶ Nafkot Eskindir

Post Bottom Ad