ከከንቲባዋ ጋር ፍጥጫው ቀጥሏል
ጸልዩ ጸልዩ
🌿🍁🌿
በብጹእ አቡነ ጎርጎርዮስ መሪነት የደብረ ዘይት ምዕመናን በመስተዳድር ጽ/ቤት እልህ አስጨራሽ ክርክር እየተደረገ ይገኛል አባቶቻችን የያዙት አቋም እጅግ አስደማሚ ነው በርቱልን ምዕመናን በያላችሁበት በጸሎት አስቡ ።
በርካታ ምዕመናን እስከ አሁኗ ጊዜ ድረስ በማዘጋጃ ቤት በር ላይ የአባቶችን መውጣት እየተጠባባበቀ ይገኛል የደረሰብን ታሪካዊ ወንጀል ነው እስካሁን የመስቀል ደመራ በዓል አልተከበረም ።
በአንጻሩ የመስቀልን በዓል ለማክበር በደብራቸው በቅዱስ ሩፋኤል ሰንበት ተማሪዎች ዝግጅታቸውን አጠናቀው በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ አሸብርቀው የአባቶችን መልስ እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ዕንቁ የሩፋኤል ልጆች ኮራሁባችሁ
(ፈ/ጎርጎርዮስ)
(ፈ/ጎርጎርዮስ)
ድል ለተዋሕዶ ድርሻችንን እንወጣ