በጎንደር፣ በደብረ ታቦር፣ በእስቴ መካነ ኢየሱስ፣ በወረታ፣ በቅራቅር፣ በጋይንት ነፋስ መውጫ፤በደሴ፣ በመካነ ሰላም፣ በኮምቦልቻ፣ በሐይቅ፣ በገረገራ መቄት..የተደረጉት ሰፋፊ ሰልፎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በሰልፎቹ ሙስሊም ማኅበረሰቡም ተሳታፊ እንደነበር የተለያዩ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በሰልፉ የታየው ሥርዓትን የመከተል እና ሰላማዊነቱን የመጠበቅ እርምጃም ለሌሎችም አስተማሪ ሆኖ ማለፋም ታውቋል፡፡
Post Top Ad
Responsive Ads Here
Sunday, September 15, 2019

በቤተክርስቲያን ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚቃወሙ ሰላማዊ
Post Bottom Ad
Author Details
Templatesyard is a blogger resources site is a provider of high quality blogger template with premium looking layout and robust design. The main mission of templatesyard is to provide the best quality blogger templates which are professionally designed and perfectlly seo optimized to deliver best result for your blog.