ዓመተ ዓለም = ዓመተ ምህረት + ዓመተ ኩነኔ(ፍዳ)
= 2012 + 5500 =7512
ዓመተ ዓለምን ለአራት አካፍለን የዓመቱን ወንጌላዊ
እናገኛለን።
= 7512 ÷ 4 = 1878
1878 ፦ መጠነ ራብዒት ይባላል
7512 - 4×1878 = 0
ቀሪው ' 1 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ
ቀሪው ' 2 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ማርቆስ
ቀሪው ' 3 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ሉቃስ
ቀሪው ' 4 ' ወይም ' 0 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ዮሐንስ
ይሆናል። ስለዚህ ቀሪው ' 0 ' ስለሆነ
የዘንድሮው ወንጌላዊ ዮሐንስ ስሆን ዘመኑ ዘመነ ዮሐንስ
ይባላል።
❖ መባቻ= ዓመተ ዓለም + መጠነ ራብዒት ÷7
= 7512 + 1878 ÷ 7 = 9390 ÷ 7 = 1341 ቀሪ 3
ቀሪው ' 0 ' ከሆነ ሰኞ
ቀሪው ' 1' ከሆነ ማክሰኞ
ቀሪው ' 2 ' ከሆነ ረቡዕ
ቀሪው ' 3 ' ከሆነ ሐሙስ
ቀሪው ' 4 ' ከሆነ ዓርብ
ቀሪው ' 5 ' ከሆነ ቅዳሜ
ቀሪው ' 6 ' ከሆነ እሁድ መባቻ ይሆናል። በመሆኑም
ቀሪው ' 3 ' ስለሆነ ዘንድሮ መባቻ(ዘመን መለወጫ)
ሐሙስ ይሆናል።
❖ መደብ = ዓመተ ዓለምን በ19 በመግደፍ እናገኛለን።
= 7512 ÷ 19 = 395 ደርሶ 7 ይቀራል። ስለዚህ መደብ
7 ይሆናል
❖ ወንበር = ከመደብ አንድን ለዘመን በመተው ወንበርን
እናገኛለን። ስለዚህ ወንበር 6 ይሆናል።
~
❖ አበቅቴ ፦ አበቅቴን ወንበርን በጥንተ አበቅቴ አባዝተን
በ30 ገድፈን እናገኛለን።
አበቅቴ = 6 ×11= 66 ÷ 30, ' 2' ደርሶ ቀሪው '6'
ስሆን ዘንድሮ አበቅቴ ' 6 ' ይሆናል።
❖ መጥቅዕ ፦ ወንበርን በጥንተ መጥቅዕ አባዝተን ለ 30
አካፍለን እናገኛለን።
መጥቅዕ = 6×19 = 114 ÷ 30 ቀሪው ' 24 ' ስለሆነ
መጥቅዕ ዘንድሮ ' 24 ' ይሆናል።
✿መጥቅዕ፦ ከ14 በላይ ከሆነ በመስከረም ፤ ከ14
በታች ከሆነ በጥቅምት ይውላል፡፡
❖ ፆሜ ነኔዌ = ፆሜ ነኔዌን መጥቅዕና የዕለቱን ተውሳክ
በመደመር እናገኛለን፡፡
ዘንድሮ መጥቅዕ በመስከረም ሲውል መስከረም 24
በቅዳሜ ይውላል። የቅዳሜ ተውሳክ 8 ነው።
ስለሆነም ፆሜ ነኔዌ 8 + 24 = 32 ስሆን በ30 ገድፈን '
2' ይቀራል። ስለዚህ ዘንድሮ በየካቲት ' 2 ' ሰኞ ፆሜ
ነኔዌ ይገባል።
✿ ሌሎችን አጽዋማት ተውሳኩን ከነኔዌ(መባጃ ሐመር)
ጋር ደምረን ከ30 ከበለጠ ለ30 እያካፈልን እናገኛለን።
❖ ዓብይ ፆም = ተውሳኩ 14 ነው
= 14 + ነኔዌ = 16, ስሆን ዘንድሮ በዘመነ ዮሐንስ ዓብይ
ጾም በየካቲት 16 ሰኞ ይገባል፡፡
❖ ደብረ ዘይት = ተውሳኩ 11 ነው
= 11 + ነኔዌ = 13, ይሆናል፡፡ 13 ከ 30 ስለሚያንስና
በየካቲት ስላለፍን በመጋቢት 13 እሁድ ደብረዘይት
ይሆናል።
❖ ሆሣዕና = ተውሳኩ 2 ነው
= 2+ነኔዌ = 4, ስሆን ከ30 ስለሚያንስና በመጋቢት
ስላለፍን በሚያዝያ 4 እሁድ በዓለ ሆሣዕና ይውላል።
❖ ስቅለት = ተውሳኩ 7
=7 + ነኔዌ = 9, ስሆን በሚያዝያ 9 ዓርብ ስቅለት
ይሆናል፡፡
❖ ትንሣኤ = ተውሳኩ 9 ነው
= 9 + ነኔዌ = 11, ስሆን ሚያዝያ 11 እሁድ በዓለ
ትንሣኤ ይውላል።
❖ ርክበ ካህናት = ተውሳኩ 3 ነው
= 3 + ነኔዌ = 5 , ስሆን በግንቦት 5 ረቡዕ ርክበ ካህናት
ይሆናል።
❖ ዕርገት = ተውሳኩ 18 ነው
= 18 + ነኔዌ = 20, ስሆን ግንቦት 20 ሐሙስ በዓለ
ዕርገት ይሆናል።
❖ጰራቅሊጦስ = ተውሳኩ 28 ነው
= 28 + ነኔዌ = 30 ስለዚህ ግንቦት 30 እሁድ በዓለ
ጰራቅሊጦስ ይውላል።
❖ ፆመ ሐዋርያት = ተውሳኩ 29 ነው
= 29 + ነኔዌ = 31, በ30 ገድፍን ቀሪው 1 ስሆን ሰኔ 1
ሰኞ የሐዋርያት ፆም ይገባል።
❖ ፆመ ድህነት = ተውሳኩ 1 ነው
= 1 + ነኔዌ = 3, በመሆኑም ጾመ ድህነት(የረቡዕና
ዓርብ ፆም) ሰኔ 3 ረቡዕ ይገባል።
እግዚአብሔር ዘመነ ዮሐንስን የሠላምና የፍቅር ዘመን
ያድርግልን ::
እናገኛለን።
= 7512 ÷ 4 = 1878
1878 ፦ መጠነ ራብዒት ይባላል
7512 - 4×1878 = 0
ቀሪው ' 1 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ
ቀሪው ' 2 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ማርቆስ
ቀሪው ' 3 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ሉቃስ
ቀሪው ' 4 ' ወይም ' 0 ' ከሆነ ዘመኑ ዘመነ ዮሐንስ
ይሆናል። ስለዚህ ቀሪው ' 0 ' ስለሆነ
የዘንድሮው ወንጌላዊ ዮሐንስ ስሆን ዘመኑ ዘመነ ዮሐንስ
ይባላል።
❖ መባቻ= ዓመተ ዓለም + መጠነ ራብዒት ÷7
= 7512 + 1878 ÷ 7 = 9390 ÷ 7 = 1341 ቀሪ 3
ቀሪው ' 0 ' ከሆነ ሰኞ
ቀሪው ' 1' ከሆነ ማክሰኞ
ቀሪው ' 2 ' ከሆነ ረቡዕ
ቀሪው ' 3 ' ከሆነ ሐሙስ
ቀሪው ' 4 ' ከሆነ ዓርብ
ቀሪው ' 5 ' ከሆነ ቅዳሜ
ቀሪው ' 6 ' ከሆነ እሁድ መባቻ ይሆናል። በመሆኑም
ቀሪው ' 3 ' ስለሆነ ዘንድሮ መባቻ(ዘመን መለወጫ)
ሐሙስ ይሆናል።
❖ መደብ = ዓመተ ዓለምን በ19 በመግደፍ እናገኛለን።
= 7512 ÷ 19 = 395 ደርሶ 7 ይቀራል። ስለዚህ መደብ
7 ይሆናል
❖ ወንበር = ከመደብ አንድን ለዘመን በመተው ወንበርን
እናገኛለን። ስለዚህ ወንበር 6 ይሆናል።
~
❖ አበቅቴ ፦ አበቅቴን ወንበርን በጥንተ አበቅቴ አባዝተን
በ30 ገድፈን እናገኛለን።
አበቅቴ = 6 ×11= 66 ÷ 30, ' 2' ደርሶ ቀሪው '6'
ስሆን ዘንድሮ አበቅቴ ' 6 ' ይሆናል።
❖ መጥቅዕ ፦ ወንበርን በጥንተ መጥቅዕ አባዝተን ለ 30
አካፍለን እናገኛለን።
መጥቅዕ = 6×19 = 114 ÷ 30 ቀሪው ' 24 ' ስለሆነ
መጥቅዕ ዘንድሮ ' 24 ' ይሆናል።
✿መጥቅዕ፦ ከ14 በላይ ከሆነ በመስከረም ፤ ከ14
በታች ከሆነ በጥቅምት ይውላል፡፡
❖ ፆሜ ነኔዌ = ፆሜ ነኔዌን መጥቅዕና የዕለቱን ተውሳክ
በመደመር እናገኛለን፡፡
ዘንድሮ መጥቅዕ በመስከረም ሲውል መስከረም 24
በቅዳሜ ይውላል። የቅዳሜ ተውሳክ 8 ነው።
ስለሆነም ፆሜ ነኔዌ 8 + 24 = 32 ስሆን በ30 ገድፈን '
2' ይቀራል። ስለዚህ ዘንድሮ በየካቲት ' 2 ' ሰኞ ፆሜ
ነኔዌ ይገባል።
✿ ሌሎችን አጽዋማት ተውሳኩን ከነኔዌ(መባጃ ሐመር)
ጋር ደምረን ከ30 ከበለጠ ለ30 እያካፈልን እናገኛለን።
❖ ዓብይ ፆም = ተውሳኩ 14 ነው
= 14 + ነኔዌ = 16, ስሆን ዘንድሮ በዘመነ ዮሐንስ ዓብይ
ጾም በየካቲት 16 ሰኞ ይገባል፡፡
❖ ደብረ ዘይት = ተውሳኩ 11 ነው
= 11 + ነኔዌ = 13, ይሆናል፡፡ 13 ከ 30 ስለሚያንስና
በየካቲት ስላለፍን በመጋቢት 13 እሁድ ደብረዘይት
ይሆናል።
❖ ሆሣዕና = ተውሳኩ 2 ነው
= 2+ነኔዌ = 4, ስሆን ከ30 ስለሚያንስና በመጋቢት
ስላለፍን በሚያዝያ 4 እሁድ በዓለ ሆሣዕና ይውላል።
❖ ስቅለት = ተውሳኩ 7
=7 + ነኔዌ = 9, ስሆን በሚያዝያ 9 ዓርብ ስቅለት
ይሆናል፡፡
❖ ትንሣኤ = ተውሳኩ 9 ነው
= 9 + ነኔዌ = 11, ስሆን ሚያዝያ 11 እሁድ በዓለ
ትንሣኤ ይውላል።
❖ ርክበ ካህናት = ተውሳኩ 3 ነው
= 3 + ነኔዌ = 5 , ስሆን በግንቦት 5 ረቡዕ ርክበ ካህናት
ይሆናል።
❖ ዕርገት = ተውሳኩ 18 ነው
= 18 + ነኔዌ = 20, ስሆን ግንቦት 20 ሐሙስ በዓለ
ዕርገት ይሆናል።
❖ጰራቅሊጦስ = ተውሳኩ 28 ነው
= 28 + ነኔዌ = 30 ስለዚህ ግንቦት 30 እሁድ በዓለ
ጰራቅሊጦስ ይውላል።
❖ ፆመ ሐዋርያት = ተውሳኩ 29 ነው
= 29 + ነኔዌ = 31, በ30 ገድፍን ቀሪው 1 ስሆን ሰኔ 1
ሰኞ የሐዋርያት ፆም ይገባል።
❖ ፆመ ድህነት = ተውሳኩ 1 ነው
= 1 + ነኔዌ = 3, በመሆኑም ጾመ ድህነት(የረቡዕና
ዓርብ ፆም) ሰኔ 3 ረቡዕ ይገባል።
እግዚአብሔር ዘመነ ዮሐንስን የሠላምና የፍቅር ዘመን
ያድርግልን ::