#አኪያ_ፕሮሞሽንና_ኢንተርቴይመንት
#TOTO_Tours በተባለው አስጎብኚ ድርጅት አማካኝነት #ግብረ_ሰዶማውያን በኢትዮጵያ ሊደረግ የታቀደውን ጉብኝት እንዲከለከል ጠየቀ።
መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ቶቶ ቱርስ የተባለው አስጎብኚ ድርጅት ግብረ ሰዶማውያን ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ማቀዱ ከሀይማኖትና ባህሎቻችን ጋር የሚጋጭ ስለሆነ መከልከል አለበት ሲል አኪያ ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ለጠቅላይ ሚንስቴር ጽ/ቤት ጨምሮ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ ጠይቋል።
ይህን የግብረ ሰዶማውያን ጉብኝት የተለያዩ አካላት እየተቃወሙት ሲሆን የቶቶ ቱርስ ባለቤት ተቃውሞ ቢገጥማቸውም ጉብኝቱን እንደማይሰርዙት ለቢቢሲ መናገራቸው ይታወሳል።
Post Top Ad
Responsive Ads Here
Wednesday, June 5, 2019

#አኪያ_ፕሮሞሽንና_ኢንተርቴይመንት TOTO_Tours በተባለው አስጎብኚ ድርጅት ተቃውሞ አቀረበ
Post Bottom Ad
Author Details
Templatesyard is a blogger resources site is a provider of high quality blogger template with premium looking layout and robust design. The main mission of templatesyard is to provide the best quality blogger templates which are professionally designed and perfectlly seo optimized to deliver best result for your blog.