#ትግራይና
#ግብረሶዶም
#የRobinson_School
ጉድ

ትምህርት
ቤቱ እንደ ንፁህ ወረቀት የሆኑ ህፃናትን በሰብአዊ መብትና ተፈጥሯዊ ስሜት ሽፋን የወንድ ለወንድ፣የሴት ለሴት ጋብቻና የግብር ግንኙነትን እንዲያምኑ፣ከሀይማኖታቸው፣ባህላቸውና
ወጋቸው እንዲርቁ በስውር እየሰራ ነው።
ትግራይ
ውስጥ ቀልብ ያለው ሽማግሌና ፖለቲከኛ ቢጠፋ እንኳን እንዴት ይህንን የሚያወግዝ የሀይማኖት አባትና አማኝ ይጠፋል?
ምድሪቱ
የሳጥናኤል ማደሪያ ሲኦል ትሆን ዘንድ ለምን ፈለጋችሁ?