በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሃገረ ስብከት የጎንደር ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖች ህብረት ግብረሰዶማውያን በኢትዮጵያ ጉብኝትን በተመለከተ ያወጡት መግለጫ !!!!!! - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Wednesday, June 5, 2019

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሃገረ ስብከት የጎንደር ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖች ህብረት ግብረሰዶማውያን በኢትዮጵያ ጉብኝትን በተመለከተ ያወጡት መግለጫ !!!!!!

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የጎንደር ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ህብረት መግለጫ!!!!!!
ሰዶምያውያኑ :• አደለም ቅዱስ የሆነውን የእምነት ስፍራ የቅዱስ ላሊበላን ገዳም ጎንደር ደብረ ብርሃን ሥላሴ፤ ጎንደር ቁስቁም እነ ሌሎችም ቅዱሳን ቦታዎች: የጥንት የታሪክ መሰረታችንን ቦታ ቀርቶ እንደ ሃገር ኢትዮጵያ ውስጥ በጉብኝት ስም መምጣት ማሰባቸውን አጥብቄ አወግዛለሁ።

Post Bottom Ad