በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር ሃገረ ስብከት ጽ/ቤት ግብረ ሰዶማውያን ሃገራችን እንዳይገቡና መንግስት እርምጃ እንዲወስድ ለኢ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር ጠየቀ። መንግስት ይህን ሃላፊነት በመዘንጋትም ሆነ በቸልተኝነት እነዚህን ግብረ ሰዶማዊ የሃገር እና የሰው ዘር ጠንቅ የሆኑ ፍጥረቶችን ወደ ተቀደሰችው ሃገረ እግዚአብሒር ይዘው ቢመጡ ቤተ ክርስቲያናችን አትረክስምና ለሚፈጠረው ችግር ሆነ ለሚወሰደው እርምጃ ሃላፊነት የማይወስዱ መሆናቸውን በደብዳቤ አሳስበዋል። መግለጫውን እነሆ
Post Top Ad
Responsive Ads Here
Monday, June 10, 2019

የጎንደር ሃገረ ስብከት የግብረ ሰዶማውያንን ጉብኝት እንዲታገድ ጠየቀ
Post Bottom Ad
Author Details
Templatesyard is a blogger resources site is a provider of high quality blogger template with premium looking layout and robust design. The main mission of templatesyard is to provide the best quality blogger templates which are professionally designed and perfectlly seo optimized to deliver best result for your blog.