የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ እድሳት ጥገናና እንክብካቤ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል (ክፍል ሁለት) - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Thursday, January 28, 2016

የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ እድሳት ጥገናና እንክብካቤ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል (ክፍል ሁለት)


     1.      የፕሮጀክቱ ር ዕስ - የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን እድሳትና ጥገና ፕሮጀክት
   2.     የፕሮጀክቱ የጊዜ ሰሌዳ - 01/03/2008 ዓ.ም - 30/02/2010ዓ.ም
   3.     ፕሮጀክቱ የሚጠይቀው ወጪ - 8,932,731.72 ብር
   4.     የፕሮጀክቱ ባለቤት - የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አሰሪ ኮሚቴና የደብሩ ሰበካ ጉባኤ
   5.     ፕሮጀክቱን በሃላፊነት የሚመራው የሥራ ሂደት - ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አሰሪ ኮሚቴ፤ የደብሩ ሰበካ ጉባኤና የአብከመ ባ/ቱ/ፓ/ል/ቢሮ
   6.     ለድጋፍ ፕሮጀክቱ የቀረበው - ከተለያዩ በጎ አድራጊ ድርጅቶች፤ ግለሰቦችና የአካባቢው ም ዕመናን፤ ከፌደራል ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ፤ ከክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮና ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት
   7.     የፕሮጀክቱ ዓላማ - የቅርስ ሃብቱን ከጉዳት መከላከል፤ ማልማትና በመንከባከብ ለተተኪው ትውልድ እንዲተላለፍ ማድረግ
   8.     የፕሮጀክቱ አፈጻጸም ሥልት
v  ለጥገናና እንክብካቤ ፕሮጀክት ዝግጅት ከሳይቱ መረጃ መሰብሰብ
v  የጥገናና የ እንክብካቤ ፕሮጀክት በማዘጋጀት የበጀት ድጋፍ ማፈላለግ
v  አስፈላጊ የጥገናና እንክብካቤ ቁሳቁሶችን በድጋፍና በግዥ በማሰባሰብ
v  አስፈላጊ ባለሙያዎችንና የጉልበት ሠራተኞችን በቅጥር (በኮንትራት) በማሰራት
v  በሳይት ለሥራው አጋዥ የሆነ አነስተኛ ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት
v  ሥራው በቢሮ የዘርፉ ባለሙያዎች እየተመራና ክትትል በማከናወን
v  ለሚመለከታቸው አካላት በየወቅቱ የፋይናንስና የፊዚካል ሥራ ክንውን ሪፖርት እንዲቀርብ በማድረግ
v  አግባብነት ባላቸው አካላት በየወቅቱ በመስክ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
v  ስለ ጥገናና የእንክብካቤ ሥራ የጽሑፍና የምስል ሙሉ መረጃ በመሰብሰብና በሰነድ መልክ በማዘጋጀት ለቢሮና ለሚመለከታቸው አካላት በማቅረብ
v  የጥገናና የ እንክብካቤ ሥራን በማጠናቀቅ የቅርሱ ባለይዞታ በማስረከብ

ይቆየን...........................

Post Bottom Ad