ብሒለ አበዉ - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Friday, February 14, 2014

ብሒለ አበዉ

   
 & ‹‹ብዙ ከመብላትና ብዙ ከመጠጣት የማይከለከል ሰዉ ሰይጣነ ዝሙትን ድል አይነሳዉም፡፡››(ማር ይስሀቅ)
 & ‹‹መመጽወትና መጾም ለነፍስ ህይወትን ለስጋ ጤንነትን ይሰጣል፡፡››(አንጋረ ፈላስፋ)
 & ‹‹ያለ ጸሎት መንፋሰዊ ነኝ የሚል ሰዉ እሳት መካከል ገብቶ የሚጫወትን የ እሳት እራትን ይመስላል፡፡››(ማር ይስሐቅ)


 & ‹‹ልጀ ሆይ አንተ በራስህ ላይ ስትፍረድ እግዚአብሔር ፍርዱን ያነሳልሃል አንተ በራሰህ ላይ ባትፈርድ ግን  እግዚአብሔር  ይፈርድብሀል(ታላቁ መቃሪዮስ)
 & ‹‹በወንድሙ ወድቀት የሚደሰት ሰዉ ተመሳሳይ ወድቀት ይጠብቀዋል››(ቅዱስ ኤፍሬም)
 & ‹‹የወንድምህን ኃጢአት መሸፈንና ያእርሱን ኃጢአት እንደራስህ አድርግህ በእርሱ ፋንታ መሞት ካልቻልክ ቢያንስ ስለ ኃጢአቱ አትፍረድበት››(ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ)
 & ‹‹በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን ታገኝ ዘንድ ታገስ››(ማር ይስሐቅ)

Post Bottom Ad