ወይ ትዕግስት? - አትሮንስ ዘተዋሕዶ

አትሮንስ ዘተዋሕዶ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጽሑፎችና ምስሎች በመ/ር ቀሲስ ንጋቱ አበበ እየተዘጋጀ የሚቀርብበት ድኅረ ገጽ ነው።

Breaking

Post Top Ad

Responsive Ads Here

Friday, February 28, 2014

ወይ ትዕግስት?

ድምፁን ሰምቼ እበሬ

ብከፍተው ቆሞ መምህሬ
ፍቅር ተርቦ እራቱን
አየሁት ያዘነ ፊቱን
ገረመኝ የትዕግሥቱ ጫፍ
ያቆመው አመታት ደጃፍ
እንዴት እስካሁን ጠብቆ
አልሄደም ከቤቴ ርቆ?
ተነጥፈው የሚሰግዱለት
ዘጠና ዘጠኝ እያሉት
ምን ይገደዋል መድኅኔ?
ልጅ ላልሆንኩለት ለኔ


መንግስተ ሰማያት ቀርባለች እና ንስሐ ግቡ!!!

Post Bottom Ad